X
የደብራችን የኮተቤ መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና ቤተ-ክርስቲያን ወልድ ዋሕድ ሰ/ት/ቤት ከደብሩ ከተመሠረተበት ሐምሌ 22 ቀን 1,976 ከወራት በፊት ለደብሩ የሰ/ት/ቤት አገልግሎት እና የደብሩ ምሥረታ ክብረ በዓል አከባበር መንፈሳዊ ዓላማ ባነገቡ ጥቂት ወጣቶች እና አገልጋይ ካህናት ፣ ዲያቆናት አማካኝነት በ1,976 ግንቦት ወር ተመሠረተ።

Contact Info

ልማት እና በጎ አድራጎት ክፍል

Weld Wahed > ልማት እና በጎ አድራጎት ክፍል
  1. የምርት ሥራ
    1. የጧፍ ምርት ፣ የሙሽራ ካባ ስራ እና ኪራይ ፣ የስዕለ አድኅኖ ምርት ፣ የንዋየ ቅድሳት አዲስ ሥራ እና ዕድሳት
  2. የሽያጭ ሥራ
    1. የንዋየ ቅድሳት ሽያጭ ፣ ድርሳናት አና ቅዱሳት መጻሕፍት ሽያጭ
  3. የበጎ አድራጎት ሥራ
    1. የነዳያን ምገባ ፣ ለነዳያንን የትምህርት ጉባኤ ማዘጋጀት ፣ ነዳያንን በቁሳቁስ መደገፍ ፣ የተቸገሩ ገዳማትን እና አድባራትን መደገፍ
  4. የጉዞ መርሐ ግብር

የገዳማት ጉብኝት እና ሳምንታዊ ጉዞ

  • ሰሚነሽ ኪዳነምሕረት
  • አዳዲ ማርያም
  • ጻድቃኔ ማርያም
  • ርእሰ አድባራት አዲስዓለም ማርያም
  • ኩክየለሽ ማርያም
  • መናገሻ ማርያም

ዓመታዊ የንግስ ጉዞ

  • ታህሣሥ 19 ዘብር ቅዱስ ገብርኤል
  • ታህሣሥ 24 ኢቲሳ ተክለ ሃይማኖት
  • ሰሚነሽ ኪዳነ ምሕረት የካቲት 16
  • መጋቢት 5 ምድረ ከብድ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ
  • ግንቦት21 ጻድቃኔ ማርያም
  • ሰኔ 30 ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ
  • በደብረ ዘይት ዕለት ሳማ ሰንበት
  • ምሁር ኢየሱስ
  •  ሐምሌ 19 ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል