X
የደብራችን የኮተቤ መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና ቤተ-ክርስቲያን ወልድ ዋሕድ ሰ/ት/ቤት ከደብሩ ከተመሠረተበት ሐምሌ 22 ቀን 1,976 ከወራት በፊት ለደብሩ የሰ/ት/ቤት አገልግሎት እና የደብሩ ምሥረታ ክብረ በዓል አከባበር መንፈሳዊ ዓላማ ባነገቡ ጥቂት ወጣቶች እና አገልጋይ ካህናት ፣ ዲያቆናት አማካኝነት በ1,976 ግንቦት ወር ተመሠረተ።

Contact Info

ሕጻናት ፤ አዳጊ እና ማእከላውያን

Weld Wahed > ሕጻናት ፤ አዳጊ እና ማእከላውያን
  1. ሕፃናት
    1. ሕፃናት አንድ ዘወትር እሑድ ከጠዋቱ 3፡00 – 4፡30    የትምህርት ፣ የመዝሙር ፣ የኪነጥበብ እና የአብነት ትምህርት
    1. ሕፃናት ሁለት ዘወትር እሑድ ከጠዋቱ 3፡00 – 4፡45    የትምህርት ፣ የመዝሙር ፣ የኪነጥበብ እና የአብነት ትምህርት
    1. ታዳጊያን

ታዳጊያን ቀዳማይ ዘወትር ቅዳሜ ከቀኑ 8፡00 – 11፡15           የትምህርት ፣ የመዝሙር እና የጸሎት መርሐ ግብር

ታዳጊያን ካዕላይ ዘወትር ቅዳሜ ከቀኑ 8፡00 – 11፡25           የትምህርት ፣ የመዝሙር እና የጸሎት መርሐ ግብር

ታዳጊያን ቀዳማይ ዘወትር እሑድ ከቀኑ 8፡00 – 10፡55           የትምህርት ፣ የመዝሙር እና የጸሎት መርሐ ግብር

ታዳጊያን ካልዓይዘወትር እሑድ ከቀኑ 10፡45 – 10፡55           የትምህርት ፣ የመዝሙር እና የጸሎት መርሐ ግብር

  • ማእከላውያን

ዘወትር ቅዳሜ እና እሑድ ከረፋዱ 5፡00 – 7፡00    የትምህርት ፣ የመዝሙር ፣ የኪነጥበብ እና የአብነት ትምህርት