-
- ተከታታይ የኮርስ መርሃ ግብር
- የቀዳማይ ፤ የካልዓይ ፤ የሳልሣይ እንዲሁም የራብዓይ ኮርሶችን በተከታታይ በዓመት ሁለት ጊዜ ይሰጣል፡፡ ዘወትር ቅዳሜ እና እሁድ ከ 11፡30 – 1፡30
- ሳምንታዊ የወጣቶች ጉባኤ
- ዘወትር ረቡዕ ከ 12፡00 – 1፡30 “የሕይወት ማዕድ” የተሰኘ የቃለ እግዚአብሔር ምግብ የሚዘጋጅበት መድረክ ነው፡፡
- የርቀት ትምህርት
- በጊዜ ጥበት እና በሥራ መደራረብ ምክንያት መደበኛውን የኮርስ መርሐ ግብር መከታተል ላልቻሉ ምእመናን በወር አንድ ቀን እየተገኙ የሚማሩበት የትምህርት መርሐ ግብር ሲሆን ትምህርቱ ለአንድ ዓመት በቋሚነት የሚሰጥ ነው፡፡
- የአብነት ትምህርት
- በአብነት ትምህርት ቤት ሥርዓት በተዋረድ ቋሚ የትምህርት መርሃ ግብር በበጋ እና በክረምት ዘወትር ከሰኞ – አርብ ከ11፡00 – 1፡30 ይሰጣል፡፡
- የቤተ-መጻሕፍት አገልግሎቶች
- ዘወትር ከሰኞ – አርብ ከ11፡00 – 1፡30 እንዲሁም ዘወትር ቅዳሜ እና እሁድ ከጠዋት 3፡00 – 2፡00 ሰዓት ድረስ ለአገልግሎት ክፍት ነው፡፡
- መንፈሳዊ ሥልጠና ዝግጅት
- የአገልግሎት ሥልጠና
- የካህናት ሥልጠና
- የዲያቆናት ሥልጠና
- የተግባራዊ አገልግሎት ሥልጠና
- የአመራር ሥልጠና
- የንዑሳን ሥልጠና
- ሙያዊ ሥልጠና
- ፎቶ እና ኤዲቲንግ ሥልጠና
- የቅድመ ጋብቻ ሥልጠና
- የተተኪ መምህራን ሥልጠና
- የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም ሥልጠና
X
የደብራችን የኮተቤ መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና ቤተ-ክርስቲያን ወልድ ዋሕድ ሰ/ት/ቤት ከደብሩ ከተመሠረተበት ሐምሌ 22 ቀን 1,976 ከወራት በፊት ለደብሩ የሰ/ት/ቤት አገልግሎት እና የደብሩ ምሥረታ ክብረ በዓል አከባበር መንፈሳዊ ዓላማ ባነገቡ ጥቂት ወጣቶች እና አገልጋይ ካህናት ፣ ዲያቆናት አማካኝነት በ1,976 ግንቦት ወር ተመሠረተ።
Contact Info
- አድራሻ
- [email protected]
- Contact Us: 0915573949
0911473190