ተማሪዎች በእምነታቸው እንዲጸኑ እና ሕይወታቸው እንዲጠበቅ ቅዱስ ቁርባን መቀበል እንደ…
(MK TV ሚያዚያ 09 2017 ዓ.ም) በማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል የሕዝብ ግንኘነትና ትብብር አገልግሎት ዋና ክፍል የዛሬውን የጸሎተ ሐሙስ ቀን ምክንያት በማድረግ ለቅደመ ግቢ ጉባኤ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የቅዱስ ቁርባን ቅበላ መርሐ ግብር መከናነውን አስታውቋል፡፡ መምህርት ሥራውድንቅ አጥናፍ የመርሐ [...]

