“ስለ ምን ጾምን?” (ኢሳ.፶፰፥፫)
“ስለ ምን ጾምን?” (ኢሳ.፶፰፥፫) መምህር ዮሴፍ በቀለ ጥር ፴፤፳፻፲፯ ዓመተ ምሕረት የነነዌ ከተማ ሰዎች ኃጢአት በትንቢተ ዮናስ ውስጥ አንድ ሁለት ተብሎ አልተገለጸም፤ በጥቅሉ “ተነሥተህ ወደዚያች ወደ ታላቂቱ ከተማ ወደ ነነዌ ሂድ፥ ክፉታቸውም ወደ ፊቴ ወጥቶአልና በእርስዋ ላይ ስበክ” ተብሎ በእግዚአብሔር ከመገለጹ በቀር [...]

“ስለ ምን ጾምን?” (ኢሳ.፶፰፥፫) መምህር ዮሴፍ በቀለ ጥር ፴፤፳፻፲፯ ዓመተ ምሕረት የነነዌ ከተማ ሰዎች ኃጢአት በትንቢተ ዮናስ ውስጥ አንድ ሁለት ተብሎ አልተገለጸም፤ በጥቅሉ “ተነሥተህ ወደዚያች ወደ ታላቂቱ ከተማ ወደ ነነዌ ሂድ፥ ክፉታቸውም ወደ ፊቴ ወጥቶአልና በእርስዋ ላይ ስበክ” ተብሎ በእግዚአብሔር ከመገለጹ በቀር [...]
‹‹በጥቂቱ ታምነሃልና በብዙ እሾምሃለው›› (ማቴ.፳፭፥፳፩) ዲያቆን ተስፋዬ ቻይመጋቢት ፲፰፤፳፻፲፯ ዓመተ ምሕረት በሰዎች ዘንድ መታመን መታደል ነው፤ እምነትን ጠብቆ መገኘት ደግሞ ታላቅነት ነው፡፡ መታመን የተሰጠን አደራ ጠብቆ መገኘት ለክብር ያበቃል፤ በሰውም ሆነ በአምላካችን በእግዚአብሔር ዘንድ መወደድንና መከበርን ያተርፋል፡፡ ለሰዎች ስንታመን እነርሱ [...]

“ሆሣዕና በአርያም” (ማቴ.፳፩፥፱) በቃሉ እሱባለውሚያዝያ ፪፤ ፳፻፲፯ ዓ.ም ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ “እንደ ዕውሮች ወደ ቅጥሩ ተርመሰመስን፥ ዓይን እንደሌላቸው ተርመሰመስን፤ በቀትር ጊዜ በድግዝግዝታ እንዳለ ሰው ተሰናከልን፥ እንደ ሙታን በጨለማ ስፍራ ነን” እንዳለ በኃጢአት መረብ ተጠልፈን፣ ከእግዚአብሔር መንገድ ወጥተን፣ ለፈቃዳችን የተጣልን በሆንንበት [...]