X
የደብራችን የኮተቤ መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና ቤተ-ክርስቲያን ወልድ ዋሕድ ሰ/ት/ቤት ከደብሩ ከተመሠረተበት ሐምሌ 22 ቀን 1,976 ከወራት በፊት ለደብሩ የሰ/ት/ቤት አገልግሎት እና የደብሩ ምሥረታ ክብረ በዓል አከባበር መንፈሳዊ ዓላማ ባነገቡ ጥቂት ወጣቶች እና አገልጋይ ካህናት ፣ ዲያቆናት አማካኝነት በ1,976 ግንቦት ወር ተመሠረተ።

Contact Info

የመዝሙር እና ኪነጥበብ ክፍል

Weld Wahed > የመዝሙር እና ኪነጥበብ ክፍል
  1. የዝማሬ ጥናት ፤
  2. የያሬዳዊ ወረብ እና የዝማሜ ጥናት ፤
  3. የመንፈሳዊ ሰርጎችን ማጀብ
  4. የቪሲዲ ቀረጻዎችንም ማጀብ
  5. ልዩ ልዩ የኪነጥበብ መርሃ ግብራት