X
የደብራችን የኮተቤ መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና ቤተ-ክርስቲያን ወልድ ዋሕድ ሰ/ት/ቤት ከደብሩ ከተመሠረተበት ሐምሌ 22 ቀን 1,976 ከወራት በፊት ለደብሩ የሰ/ት/ቤት አገልግሎት እና የደብሩ ምሥረታ ክብረ በዓል አከባበር መንፈሳዊ ዓላማ ባነገቡ ጥቂት ወጣቶች እና አገልጋይ ካህናት ፣ ዲያቆናት አማካኝነት በ1,976 ግንቦት ወር ተመሠረተ።

Contact Info

Tag: educaton

Weld Wahed > ዜና >

ተማሪዎች በእምነታቸው እንዲጸኑ እና ሕይወታቸው እንዲጠበቅ ቅዱስ ቁርባን መቀበል እንደ…

(MK TV ሚያዚያ 09 2017 ዓ.ም) በማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል የሕዝብ ግንኘነትና ትብብር አገልግሎት ዋና ክፍል የዛሬውን የጸሎተ ሐሙስ ቀን ምክንያት በማድረግ ለቅደመ ግቢ ጉባኤ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የቅዱስ ቁርባን ቅበላ መርሐ ግብር መከናነውን አስታውቋል፡፡ መምህርት ሥራውድንቅ አጥናፍ የመርሐ [...]

Read More